ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

1 ዜና መዋዕል 25:3 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ከኤዶታም ወንዶች ልጆች፤ጎዶልያስ፣ ጽሪ፣ የሻያ፣ ሰሜኢ፣ ሐሸብያ፣ መቲትያ። እነዚህ ስድስቱ በመሰንቆ እግዚአብሔርን እያመሰገነና እየወደሰ ትንቢት በተናገረው አባታቸው በኤዶታም አመራር ሥር ነበሩ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ዜና መዋዕል 25

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ዜና መዋዕል 25:3